የመብትና የስራ ላይ ደህንነታቸው እንደኪበር ለፋብሪካው ጥያቄአአቸውን ያቀረቡ ከ30 በላይ ሰራተኞችም ያለምን ቅድመ ሁኔታ ከስራ ገበታቸው መባረራቸው ነው የተገለጸው። ሄኒከን ቢራ ፋብሪካ በበኩሉ ጥያቄው የሚመለከተው ኤዶሚያስ ኢንተረናሽናል ሃላፊነት የተወሰነ የግል ማህበር ሲሆን ፥ ከሰራተኞቹ ጋር ያለኝ ግንኙነት ከስራ ጋር ብቻ ነው ብሏል። ኤዶሚያስ የሰራተኞች ኤጀንሲ በበኩሉ ሰራተኞቹ አስፈላጊው የስራ ሁኔታ ተሟልቶላቸው ስራቸውን እየሰሩ ነው ሲል [...]
የመብትና የስራ ላይ ደህንነታቸው እንደኪበር ለፋብሪካው ጥያቄአአቸውን ያቀረቡ ከ30 በላይ ሰራተኞችም ያለምን ቅድመ ሁኔታ ከስራ ገበታቸው መባረራቸው ነው የተገለጸው። ሄኒከን ቢራ ፋብሪካ በበኩሉ ጥያቄው የሚመለከተው ኤዶሚያስ ኢንተረናሽናል ሃላፊነት የተወሰነ የግል ማህበር ሲሆን ፥ ከሰራተኞቹ ጋር ያለኝ ግንኙነት ከስራ ጋር ብቻ ነው ብሏል። ኤዶሚያስ የሰራተኞች ኤጀንሲ በበኩሉ ሰራተኞቹ አስፈላጊው የስራ ሁኔታ ተሟልቶላቸው ስራቸውን እየሰሩ ነው ሲል [...]
0 Comments
0 Shares