ጨፌ ኦሮሚያ 8ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከሀምሌ 2 እስከ ሀምሌ 4/2010 በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እንደሚያካሂድ ተገልጿል፡፡ ጨፌው በሚቀርቡለት አጀንዳዎች ላይ በቡድን ደረጃ ከሰኔ 30 እስከ ሀምሌ 1/2010 ድረስ ውይይት ያደርጋል ነው የተባለው፡፡ ለጨፌው ውይይት ከሚቀርቡ አጀንዳዎች መካከል፡- የስራ አስፈጻሚ አካላት የ2010 አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2011 እቅድ የኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች የ2010 አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2011 እቅድ የኦሮሚያ [...]
ጨፌ ኦሮሚያ 8ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከሀምሌ 2 እስከ ሀምሌ 4/2010 በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እንደሚያካሂድ ተገልጿል፡፡ ጨፌው በሚቀርቡለት አጀንዳዎች ላይ በቡድን ደረጃ ከሰኔ 30 እስከ ሀምሌ 1/2010 ድረስ ውይይት ያደርጋል ነው የተባለው፡፡ ለጨፌው ውይይት ከሚቀርቡ አጀንዳዎች መካከል፡- የስራ አስፈጻሚ አካላት የ2010 አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2011 እቅድ የኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች የ2010 አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2011 እቅድ የኦሮሚያ [...]
0 Comments
0 Shares