የአገር መከላከያ ሰራዊት ህገ-መንግስታዊ መርሆውን በሚገባ በመተግበሩና ህዝባዊነቱን በማጠናከሩ ለአፍሪካውያን ኩራት ሆኖ ቀጥሏል ሲሉ አቶ አባዱላ ገመዳ ተናገሩ። በወታደራዊ ማዕረጋቸው ሜጀር ጀኔራል እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስትር የነበሩት የቀድሞ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ እንደገለጹት፤ ሰራዊቱ ህዝባዊነቱን እያስቀደመ መንቀሳቀሱ በሚሳተፍባቸው የአገር ውስጥና ዓለምአቀፍ ግዳጆች የላቀ ስኬት እንዲያስመዘግብ ረድቶታል። ተቋሙ ህገ-መንግስታዊ ተልዕኮውን በላቀ ብቃት መፈጸም የሚችል ህዝባዊ ሰራዊት [...]
የአገር መከላከያ ሰራዊት ህገ-መንግስታዊ መርሆውን በሚገባ በመተግበሩና ህዝባዊነቱን በማጠናከሩ ለአፍሪካውያን ኩራት ሆኖ ቀጥሏል ሲሉ አቶ አባዱላ ገመዳ ተናገሩ። በወታደራዊ ማዕረጋቸው ሜጀር ጀኔራል እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስትር የነበሩት የቀድሞ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ እንደገለጹት፤ ሰራዊቱ ህዝባዊነቱን እያስቀደመ መንቀሳቀሱ በሚሳተፍባቸው የአገር ውስጥና ዓለምአቀፍ ግዳጆች የላቀ ስኬት እንዲያስመዘግብ ረድቶታል። ተቋሙ ህገ-መንግስታዊ ተልዕኮውን በላቀ ብቃት መፈጸም የሚችል ህዝባዊ ሰራዊት [...]
0 Comments
0 Shares