የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል፡፡አርሶ አደሮች ግን ጥያቄያችን ይመለስ እያሉ ነው፡፡ የምዕራብ ጎንደር ዞን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች በሱዳኖች የተወሰዱትን እንስሳት እና ትራክተሮችን በውይይት እንዲመለሱላቸው ጠይቀዋል፡፡ በምዕራብ ጎንደር ዞን በኢትዮ-ሱዳን ድንበር አዋሳኝ በሱዳን የጸጥታ ሃይል እና በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የእርሻ መሬት ላይ ተከስቶ የነበረውን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ተከስቶ የነበረው […]
The post የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል፡፡አርሶ አደሮች ግን ጥያቄያችን ይመለስ እያሉ ነው፡፡ የምዕራብ ጎንደር ዞን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች በሱዳኖች የተወሰዱትን እንስሳት እና ትራክተሮችን በውይይት እንዲመለሱላቸው ጠይቀዋል፡፡ በምዕራብ ጎንደር ዞን በኢትዮ-ሱዳን ድንበር አዋሳኝ በሱዳን የጸጥታ ሃይል እና በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የእርሻ መሬት ላይ ተከስቶ የነበረውን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ተከስቶ የነበረው […] The post የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል
አርሶ አደሮች ግን ጥያቄያችን ይመለስ እያሉ ነው ...
0 Comments 0 Shares