በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ። አደጋው ቱልቴፔክ በተባለች አነስተኛ ከተማ በሚገኘው ሳን ፓብሊቶ የርችት ገበያ መጋዘን ውስጥ የደረሰ ነው ተብሏል። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 40 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል። የሃገሪቱ ዋነኛ ርችት አምራች በሆነችው በዚች ከተማ ተደጋጋሚ ፍንዳታዎች ይከሰታሉ። በፈረንጆቹ 2016 በደረሱ ሁለት ፍንዳታዎች 42 በላይ ሰዎች መሞታቸው ይነገራል። ከዚህ ባለፈም […]
The post በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች ሞቱ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ። አደጋው ቱልቴፔክ በተባለች አነስተኛ ከተማ በሚገኘው ሳን ፓብሊቶ የርችት ገበያ መጋዘን ውስጥ የደረሰ ነው ተብሏል። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 40 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል። የሃገሪቱ ዋነኛ ርችት አምራች በሆነችው በዚች ከተማ ተደጋጋሚ ፍንዳታዎች ይከሰታሉ። በፈረንጆቹ 2016 በደረሱ ሁለት ፍንዳታዎች 42 በላይ ሰዎች መሞታቸው ይነገራል። ከዚህ ባለፈም […] The post በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች ሞቱ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች ሞቱ
በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ። አደጋው ቱልቴፔክ በተባለች አነስተኛ ከተማ በሚገኘው ሳን ፓብሊቶ የርችት ገበያ መጋዘን ውስጥ የደረሰ ነው ተብሏል። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 40 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል።
0 Comments 0 Shares