ደቡብ ሱዳን ውስጥ በኢስተርን ሌክስ ስቴት(በምሥራቅ ሀይቆች ግዛት) በከብት ዝርፊያ ምክንያት 19 ሰዎች መገደላቸውን እና 11 ደግሞ መጎዳታቸውን አንድ ባለስልጣን አመለከቱ። ከሟቾቹ መካከል ራሳቸውን ለመከላከል ሲታኮሱ የነበሩ 10 ወጣቶች እንደሚገኙበት፤ በተጨማሪም ሦስት ሕፃናት እና አራት ሴቶችም እንዳሉበት የደቡብ ሱዳን የማስታወቂያ ሚኒስትር ታባን አቤል መግለጻቸውን የጀርመን የዜና ወኪል ዘግቧል። ትናንት ማታ በተከናወነው የከብት ዘረፋ ጥቃት ከተሳተፉት […]
The post በከብት ዝርፊያ 19 ሰዎች ተገደሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ደቡብ ሱዳን ውስጥ በኢስተርን ሌክስ ስቴት(በምሥራቅ ሀይቆች ግዛት) በከብት ዝርፊያ ምክንያት 19 ሰዎች መገደላቸውን እና 11 ደግሞ መጎዳታቸውን አንድ ባለስልጣን አመለከቱ። ከሟቾቹ መካከል ራሳቸውን ለመከላከል ሲታኮሱ የነበሩ 10 ወጣቶች እንደሚገኙበት፤ በተጨማሪም ሦስት ሕፃናት እና አራት ሴቶችም እንዳሉበት የደቡብ ሱዳን የማስታወቂያ ሚኒስትር ታባን አቤል መግለጻቸውን የጀርመን የዜና ወኪል ዘግቧል። ትናንት ማታ በተከናወነው የከብት ዘረፋ ጥቃት ከተሳተፉት […] The post በከብት ዝርፊያ 19 ሰዎች ተገደሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በከብት ዝርፊያ 19 ሰዎች ተገደሉ
የከብት ዘረፋ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ምዕተ ዓመታትን ያስቆጠረ ልማድ ሲሆን አልፎ አልፎም ልጆች እንደሚጠለፉም ዘገባው አክሎ ገልጿል ...
0 Comments 0 Shares