በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራ ከፍተኛ ልዑክ  በምዕራብ ጉጂ እና ጌዲዮ ዞን አካባቢ በተቀሰቀሰው ግጭት የተፈናቀሉ ዜጎችን እንደሚጎበኙ ተገለፀ። በደቡብ ክልል በተለያዩ ቦታዎች በተከሰቱ  ግጭቶች  ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ እንደተቀንቀሳቀሰ መሆኑን  የክልሉ መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል። በክልሉ ከ770 ሺህ በላይ ዜጎች የተፈናቀሉ ሲሆን፥ ተፈናቃዮቹን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚያስችል መልኩ ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ እየተሰራ […]
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራ ከፍተኛ ልዑክ  በምዕራብ ጉጂ እና ጌዲዮ ዞን አካባቢ በተቀሰቀሰው ግጭት የተፈናቀሉ ዜጎችን እንደሚጎበኙ ተገለፀ። በደቡብ ክልል በተለያዩ ቦታዎች በተከሰቱ  ግጭቶች  ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ እንደተቀንቀሳቀሰ መሆኑን  የክልሉ መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል። በክልሉ ከ770 ሺህ በላይ ዜጎች የተፈናቀሉ ሲሆን፥ ተፈናቃዮቹን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚያስችል መልኩ ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ እየተሰራ […]
0 Comments 0 Shares