የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ አዱላ እና የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸውን የደቡብ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽም ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ። ሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ አዱላ እና የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ በአካባቢው ለተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስና ተያይዞ ለተከሰቱት የህብረተሰብ ጉዳት ኃላፊነት በመውሰድን ከዛሬ ሰኔ 28 2010 ዓ.ም ጀምሮ በገዛ ፈቃዳቸው […]
የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ አዱላ እና የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸውን የደቡብ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽም ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ። ሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ አዱላ እና የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ በአካባቢው ለተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስና ተያይዞ ለተከሰቱት የህብረተሰብ ጉዳት ኃላፊነት በመውሰድን ከዛሬ ሰኔ 28 2010 ዓ.ም ጀምሮ በገዛ ፈቃዳቸው […]
0 Comments
0 Shares