በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሀረማያ ወረዳ በደረሰ የኤሌክትሪክ አደጋ የ15 ሰዎችን ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። የኤሌክትሪክ አደጋው የደረሰው በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በሀረማያ ወረዳ ከአደሌ ወደ ግራዋ በሚወስደው መንገድ ላይ ቆርኬ በተባለ ቀበሌ መሆኑንም ገልጿል። የኤሌትሪክ አደጋው የደረሰው የኤሌክትሪክ ሀይል ማስተላለፊያ መስመር ተበጥሶ በመውደቁ መሆኑንም ፖሊስ አስታውቋል። የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኮማንደር ስዩም ደገፋ ለፋና [...]
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሀረማያ ወረዳ በደረሰ የኤሌክትሪክ አደጋ የ15 ሰዎችን ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። የኤሌክትሪክ አደጋው የደረሰው በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በሀረማያ ወረዳ ከአደሌ ወደ ግራዋ በሚወስደው መንገድ ላይ ቆርኬ በተባለ ቀበሌ መሆኑንም ገልጿል። የኤሌትሪክ አደጋው የደረሰው የኤሌክትሪክ ሀይል ማስተላለፊያ መስመር ተበጥሶ በመውደቁ መሆኑንም ፖሊስ አስታውቋል። የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኮማንደር ስዩም ደገፋ ለፋና [...]
KALITIPRESS.COM
በምስራቅ ሀረርጌ በሀረማያ ወረዳ በኤሌክትሪክ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሀረማያ ወረዳ በደረሰ የኤሌክትሪክ አደጋ የ15 ሰዎችን ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። የኤሌክትሪክ አደጋው የደረሰው በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በሀረማያ ወረዳ ከአደሌ ወደ ግራዋ በሚወስደው መንገድ ላይ ቆርኬ በተባለ ቀበሌ መሆኑንም ገልጿል። የኤሌትሪክ አደጋው የደረሰው የኤሌክትሪክ ሀይል ማስተላለፊያ መስመር ተበጥሶ በመውደቁ መሆኑንም ፖሊስ አስታውቋል። የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኮማንደር ስዩም ደገፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ
0 Comments 0 Shares