ብቸኛው የመንግስት የአስጎብኚ ድርጂት የሆነው ብሄራዊ አስጎብኚ ድርጂት በኤርትራ የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን ማስጎብኘት መጀመሩን ገልጿል። ለመነሻም ምጽዋና አስመራ ስራ መጀመሩም ተገልጿል። የኤርትራ የሰላም ልኡካን ቡድን ኢትዮጵያ ደርሶ ከተመለሰ ገና አንድ ሳምንት ቢሆንም በርካታ የንግድ ድርጂቶች ወደዝያው ለማቅናትና ሁለቱን ሀገራት የሚያስተሳስሩ እንቅስቃሴዎችን ለመጀመር በዝግጂት ላይ መሆናችው እየተነገረ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የ2010 እንቁጣጣሽ በአልና የአዲስ [...]
ብቸኛው የመንግስት የአስጎብኚ ድርጂት የሆነው ብሄራዊ አስጎብኚ ድርጂት በኤርትራ የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን ማስጎብኘት መጀመሩን ገልጿል። ለመነሻም ምጽዋና አስመራ ስራ መጀመሩም ተገልጿል። የኤርትራ የሰላም ልኡካን ቡድን ኢትዮጵያ ደርሶ ከተመለሰ ገና አንድ ሳምንት ቢሆንም በርካታ የንግድ ድርጂቶች ወደዝያው ለማቅናትና ሁለቱን ሀገራት የሚያስተሳስሩ እንቅስቃሴዎችን ለመጀመር በዝግጂት ላይ መሆናችው እየተነገረ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የ2010 እንቁጣጣሽ በአልና የአዲስ [...]
KALITIPRESS.COM
ሰበር ዜና፤ የኢትዮጵያ ብሄራዊ አስጎብኚ ድርጂት ምጽዋንና አስመራን ማስጎብኘት መጀመሩን አስታወቀ
ብቸኛው የመንግስት የአስጎብኚ ድርጂት የሆነው ብሄራዊ አስጎብኚ ድርጂት በኤርትራ የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን ማስጎብኘት መጀመሩን ገልጿል። ለመነሻም ምጽዋና አስመራ ስራ መጀመሩም ተገልጿል። የኤርትራ የሰላም ልኡካን ቡድን ኢትዮጵያ ደርሶ ከተመለሰ ገና አንድ ሳምንት ቢሆንም በርካታ የንግድ ድርጂቶች ወደዝያው ለማቅናትና ሁለቱን ሀገራት የሚያስተሳስሩ እንቅስቃሴዎችን ለመጀመር በዝግጂት ላይ መሆናችው እየተነገረ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የ2010 እንቁጣጣ
0 Comments 0 Shares