በአዲስ አበባ ከተማ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሀና ማርያም አካባቢ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስን በመልበስ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብርና መጠኑ ያልታወቀ ዶላር ዘርፈዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፥ ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል። ከላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው፥ ተጠርጣሪዎቹ በትናንትናው እለት [...]
በአዲስ አበባ ከተማ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሀና ማርያም አካባቢ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስን በመልበስ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብርና መጠኑ ያልታወቀ ዶላር ዘርፈዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፥ ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል። ከላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው፥ ተጠርጣሪዎቹ በትናንትናው እለት [...]
0 Comments
0 Shares