በጋምቤላ የብሔር ግጭት ለማስነሳት ገንዘብ በገፍ እየተበተነ ነው፡፡ ከሳምንት በፊት እንዲሁ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸሙ አይዘነጋም። ይሁን እንጂ ይሄው ድርጊት ቀጥሎ በጋምቤላም ግጭት ለማነሳሳት ሰዎች በገንዘብ እየተገዙ መሆናቸውን ከስፍራው በስልክ የደረሰን መረጃ ያስረዳል። በቦታው ከሚገኝ ግለሰብ ጋር በስልክ ያደረኩትን ቃለ ምልልስ ያደምጡ።
በጋምቤላ የብሔር ግጭት ለማስነሳት ገንዘብ በገፍ እየተበተነ ነው፡፡ ከሳምንት በፊት እንዲሁ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸሙ አይዘነጋም። ይሁን እንጂ ይሄው ድርጊት ቀጥሎ በጋምቤላም ግጭት ለማነሳሳት ሰዎች በገንዘብ እየተገዙ መሆናቸውን ከስፍራው በስልክ የደረሰን መረጃ ያስረዳል። በቦታው ከሚገኝ ግለሰብ ጋር በስልክ ያደረኩትን ቃለ ምልልስ ያደምጡ።
0 Comments
0 Shares