የአይኤስ አይኤስ መሪ የሆነው የአቡበኸር አልባግዳዲ ልጅ ሶሪያ ላይ መገደሉ ተሰማ፡፡ የአልባግዳዲ ልጅ የተገደለው በማዕከላዊ ሆምስ አውራጃ ከሶሪያና ከሩሲያ ጦር ጋር ሲዋጋ ነው ተብሏል፡፡ በአይኤስ አይኤስ የሚዘወሩ የመገናኛ ብዙኀን ዜናውን መዘገብ ተከትሎ የመሞቱን ነገር እርግጥ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም ማክሰኞ ዕለት የቡድኑ የማህበራዊ ሚዲያ ገፅ ላይ ይፋ መደረጉም ተገልጿል፡፡ አቡበኸር አልባግዳዲ በተደጋጋሚ መገደሉ ቢሰማም በተራኒው ደግሞ አብዛኛው […]
The post የአይኤስ አይኤስ መሪ አቡበኸር አልባግዳዲ ልጅ መገደሉ ተሰማ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የአይኤስ አይኤስ መሪ አቡበኸር አልባግዳዲ ልጅ መገደሉ ተሰማ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የአይኤስ አይኤስ መሪ የሆነው የአቡበኸር አልባግዳዲ ልጅ ሶሪያ ላይ መገደሉ ተሰማ፡፡ የአልባግዳዲ ልጅ የተገደለው በማዕከላዊ ሆምስ አውራጃ ከሶሪያና ከሩሲያ ጦር ጋር ሲዋጋ ነው ተብሏል፡፡ በአይኤስ አይኤስ የሚዘወሩ የመገናኛ ብዙኀን ዜናውን መዘገብ ተከትሎ የመሞቱን ነገር እርግጥ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም ማክሰኞ ዕለት የቡድኑ የማህበራዊ ሚዲያ ገፅ ላይ ይፋ መደረጉም ተገልጿል፡፡ አቡበኸር አልባግዳዲ በተደጋጋሚ መገደሉ ቢሰማም በተራኒው ደግሞ አብዛኛው […]
The post የአይኤስ አይኤስ መሪ አቡበኸር አልባግዳዲ ልጅ መገደሉ ተሰማ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares