በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የተጀመረው የሰላም ሂደት የሁለቱን አገራት ወንድማማች ህዝቦች አንድ ከማድረግ ባለፈ ለቀጠናው ውህደት ጠቀሜታው የላቀ መሆኑን ምሁራን ገለጹ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ፕሮፌሰሩ ተሰማ ታአ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ከመደበኛ ጎረቤት አገራት ግንኙነት በእጅጉ የተለየና ህዝቦቹም በሁለት አገራት ተነጣጥለው የሚኖሩ ወንድማማቾች ናቸው ሲሉ ገልጸውታል። በሁለቱ አገራት መካከል የነበረው ጥላቻ ተወግዶ የጋራ የሆነና […]
The post የሁለቱ አገራት የሰላም ግንኙነት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የተጀመረው የሰላም ሂደት የሁለቱን አገራት ወንድማማች ህዝቦች አንድ ከማድረግ ባለፈ ለቀጠናው ውህደት ጠቀሜታው የላቀ መሆኑን ምሁራን ገለጹ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ፕሮፌሰሩ ተሰማ ታአ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ከመደበኛ ጎረቤት አገራት ግንኙነት በእጅጉ የተለየና ህዝቦቹም በሁለት አገራት ተነጣጥለው የሚኖሩ ወንድማማቾች ናቸው ሲሉ ገልጸውታል። በሁለቱ አገራት መካከል የነበረው ጥላቻ ተወግዶ የጋራ የሆነና […] The post የሁለቱ አገራት የሰላም ግንኙነት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የሁለቱ አገራት የሰላም ግንኙነት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ፕሮፌሰሩ ተሰማ ታአ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ከመደበኛ ጎረቤት አገራት ግንኙነት በእጅጉ የተለየና ህዝቦቹም በሁለት አገራት ተነጣጥለው የሚኖሩ ወንድማማቾች ናቸው ሲሉ ገልጸውታል ...
0 Comments 0 Shares