በምዕራብ ጎንደር ዞን ኢትዮጵያን ከሱዳን በሚያዋስነው ደንበር አካባቢ በተከሰተው ግጭት በሰው ህይዎት እና በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ፡፡ የግጭቱ ምክንያትም የእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ መሆኑን ተሰምቷል፡፡ ሱዳንን ከኢትዮጵያ በሚያዋስነው የምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ አካባቢ በሚገኝ የኢትዮጵያ መሬት ላይ ሱዳኖች የይገባኛል ጥያቄ አንስተዋል፡፡ በግጭቱ ምክንያት በመተማ ደለሎ በኩል የሚገኝ የሱዳን ጦር ተደምስሷል፤ አንድ የሱዳን ሻለቃ አመራር ህይዎቱ […]
The post የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በቋራ እና መተማ ጥበቃ እያደረገ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በቋራ እና መተማ ጥበቃ እያደረገ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በምዕራብ ጎንደር ዞን ኢትዮጵያን ከሱዳን በሚያዋስነው ደንበር አካባቢ በተከሰተው ግጭት በሰው ህይዎት እና በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ፡፡ የግጭቱ ምክንያትም የእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ መሆኑን ተሰምቷል፡፡ ሱዳንን ከኢትዮጵያ በሚያዋስነው የምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ አካባቢ በሚገኝ የኢትዮጵያ መሬት ላይ ሱዳኖች የይገባኛል ጥያቄ አንስተዋል፡፡ በግጭቱ ምክንያት በመተማ ደለሎ በኩል የሚገኝ የሱዳን ጦር ተደምስሷል፤ አንድ የሱዳን ሻለቃ አመራር ህይዎቱ […]
The post የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በቋራ እና መተማ ጥበቃ እያደረገ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares