በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር ደለሎ ቁጥር አራት በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ከሱዳን ታጣቂዎች ጋራ ውጊያ መግጠማቸው በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ። ከሆስፒታል ያገኘነው መረጃ ቁስለኞች ከቦታው እየመጡ መሆኑና በነበረው ውጊያ ሰዎች መሞታቸውን እየተናገሩ መሆኑን የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ምሽቱን ዘግቧል።
በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር ደለሎ ቁጥር አራት በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ከሱዳን ታጣቂዎች ጋራ ውጊያ መግጠማቸው በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ። ከሆስፒታል ያገኘነው መረጃ ቁስለኞች ከቦታው እየመጡ መሆኑና በነበረው ውጊያ ሰዎች መሞታቸውን እየተናገሩ መሆኑን የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ምሽቱን ዘግቧል።
KALITIPRESS.COM
በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸውና መቁሰላቸን ነዋሪዎች ተናገሩ
በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር ደለሎ ቁጥር አራት በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ከሱዳን ታጣቂዎች ጋራ ውጊያ መግጠማቸው በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ። ከሆስፒታል ያገኘነው መረጃ ቁስለኞች ከቦታው እየመጡ መሆኑና በነበረው ውጊያ ሰዎች መሞታቸውን እየተናገሩ መሆኑን የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ምሽቱን ዘግቧል።
0 Comments 0 Shares