በሁለት አመት ቆይታ ብቻ ከኢትዮጵያ የሚዲያ ኢንደስትሪ ለመውጣት ሰሞኑን ያሳወቀው የኢትዮጵያ ኒውስ ኔትወርክ የተሰኘው የቴሌቪዢን ጣቢያ አሁን በአርቲስት አብረሀም ወልዴ እጅ መውደቁን ምንጮች ጠቁመዋል። አብረሀም ወልዴ ከወራት በፊት ከሀምሳ ነጋዴዎችና የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በአክሲዮን የተደራጀ የቴሌቪዢን ጣቢያ ለማቋቋም በዝግጂት ላይ መሆኑ መዘገቡ ይታወቃል። ምንም እንኳ ይህ ሂደት የት እንደደረሰ ባይታወቅም አሁን በማስታወቂያና በገቢ እጦት [...]
በሁለት አመት ቆይታ ብቻ ከኢትዮጵያ የሚዲያ ኢንደስትሪ ለመውጣት ሰሞኑን ያሳወቀው የኢትዮጵያ ኒውስ ኔትወርክ የተሰኘው የቴሌቪዢን ጣቢያ አሁን በአርቲስት አብረሀም ወልዴ እጅ መውደቁን ምንጮች ጠቁመዋል። አብረሀም ወልዴ ከወራት በፊት ከሀምሳ ነጋዴዎችና የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በአክሲዮን የተደራጀ የቴሌቪዢን ጣቢያ ለማቋቋም በዝግጂት ላይ መሆኑ መዘገቡ ይታወቃል። ምንም እንኳ ይህ ሂደት የት እንደደረሰ ባይታወቅም አሁን በማስታወቂያና በገቢ እጦት [...]
0 Comments
0 Shares