ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሶስት ሳምንት በኋላ ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በሀምሌ ወር አጋማሽ ወደ አሜሪካ እንደሚሄዱ ተነገረ። የጉዟቸው ምክኒያትም በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን እና የተለያዩ ኢትዮጵያዊ ተቋማትን በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ለመወያየት መሆኑም ተዘግቧል። ይሁን እንጂ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሜሪካው አቻቸው ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ስለ መገናኘታቸው የታወቀ ነገር የለም።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሶስት ሳምንት በኋላ ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በሀምሌ ወር አጋማሽ ወደ አሜሪካ እንደሚሄዱ ተነገረ። የጉዟቸው ምክኒያትም በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን እና የተለያዩ ኢትዮጵያዊ ተቋማትን በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ለመወያየት መሆኑም ተዘግቧል። ይሁን እንጂ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሜሪካው አቻቸው ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ስለ መገናኘታቸው የታወቀ ነገር የለም።
KALITIPRESS.COM
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሶስት ሳምንት በኋላ ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሶስት ሳምንት በኋላ ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በሀምሌ ወር አጋማሽ ወደ አሜሪካ እንደሚሄዱ ተነገረ። የጉዟቸው ምክኒያትም በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን እና የተለያዩ ኢትዮጵያዊ ተቋማትን በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ለመወያየት መሆኑም ተዘግቧል። ይሁን እንጂ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሜሪካው አቻቸው ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ስለ መገናኘታቸው የታወቀ ነገር የለም።
0 Comments 0 Shares