የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ አቅንተው በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን ሊያወያዩ መሆኑ ተገለጸ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጉዟቸውም በአገር ቤት የሚገኘውን እና በአሜሪካ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ እንደሚያስታርቁም ተገልጿል። ይህንን ልዩነት ለመፍታትም በመንፈሳዊ ፀጋ በረከት በመመራት መንግስት የለውጥ መርህ ባደረገዉ በፍቅር፣ በይቅር ባይነት እና በመደመር ሃገራዊ ሰላምና ብልፅግናን ወደ [...]
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ አቅንተው በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን ሊያወያዩ መሆኑ ተገለጸ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጉዟቸውም በአገር ቤት የሚገኘውን እና በአሜሪካ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ እንደሚያስታርቁም ተገልጿል። ይህንን ልዩነት ለመፍታትም በመንፈሳዊ ፀጋ በረከት በመመራት መንግስት የለውጥ መርህ ባደረገዉ በፍቅር፣ በይቅር ባይነት እና በመደመር ሃገራዊ ሰላምና ብልፅግናን ወደ [...]
KALITIPRESS.COM
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁለቱን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሲኖዱስ ሊያስታርቁ ነው።
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ አቅንተው በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን ሊያወያዩ መሆኑ ተገለጸ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጉዟቸውም በአገር ቤት የሚገኘውን እና በአሜሪካ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ እንደሚያስታርቁም ተገልጿል። ይህንን ልዩነት ለመፍታትም በመንፈሳዊ ፀጋ በረከት በመመራት መንግስት የለውጥ መርህ ባደረገዉ በፍቅር፣ በይቅር ባይነት እና በመደመር ሃገራዊ ሰላምና ብልፅ
0 Comments 0 Shares