የኤርትራዉ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽ ከልዑል ሼሕ መሐመድ ቢን ዘይድ ጋር ትናንት ዱባይ ተገኛኝተዉ ተወያዩ። ፕሬዝደንት ኢሳያስ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ለመጎብኘት አቡዳቢ የገቡት ከትናንት በስቲያ ነዉ። የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር አቶ የማነ ገብረ መስቀል በቲዊተር ገፃቸዉ እንደፃፉት ሁለቱ መሪዎች የኤርትራን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማምተዋል። ሁለቱ መሪዎች በቅርቡ የተከሰቱ ዓለም አቀፍ እና […]
The post የኢሳያስ እና የቢን ዘይድ ዉይይት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኤርትራዉ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽ ከልዑል ሼሕ መሐመድ ቢን ዘይድ ጋር ትናንት ዱባይ ተገኛኝተዉ ተወያዩ። ፕሬዝደንት ኢሳያስ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ለመጎብኘት አቡዳቢ የገቡት ከትናንት በስቲያ ነዉ። የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር አቶ የማነ ገብረ መስቀል በቲዊተር ገፃቸዉ እንደፃፉት ሁለቱ መሪዎች የኤርትራን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማምተዋል። ሁለቱ መሪዎች በቅርቡ የተከሰቱ ዓለም አቀፍ እና […] The post የኢሳያስ እና የቢን ዘይድ ዉይይት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የኢሳያስ እና የቢን ዘይድ ዉይይት
የኤርትራ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ በቅርቡ ፊትለፊት ተገናኛተዉ ለመወያየት ቀጠሮ አላቸዉ ...
0 Comments 0 Shares