‹‹በኢትዮጵያ እና በሱዳን ድንበር መካከል የተፈጠረው ግጭት ምክንያቱ የእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ ነዉ፡፡›› አቶ ዘላለም ልጃለም፡- የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ በኢትዮጵያ እና በሱዳን ድንበር አካባቢ ከትናንት ጠዋት ጀምሮ ግጭት ተፈጥሯል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ የሱዳን የጸጥታ ኃይሎች የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የሚጠቀሙበትን የእርሻ መሬት እንዳያርሱ መከልከላቸዉ ነዉ፡፡ በዚህም በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች እና በሱዳን የጸጥታ ኃይሎች መካከል ግጭት […]
The post በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
‹‹በኢትዮጵያ እና በሱዳን ድንበር መካከል የተፈጠረው ግጭት ምክንያቱ የእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ ነዉ፡፡›› አቶ ዘላለም ልጃለም፡- የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ በኢትዮጵያ እና በሱዳን ድንበር አካባቢ ከትናንት ጠዋት ጀምሮ ግጭት ተፈጥሯል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ የሱዳን የጸጥታ ኃይሎች የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የሚጠቀሙበትን የእርሻ መሬት እንዳያርሱ መከልከላቸዉ ነዉ፡፡ በዚህም በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች እና በሱዳን የጸጥታ ኃይሎች መካከል ግጭት […] The post በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
ግጭቱ የተከሰተዉ በመተማ ወረዳ ደለሎ ቁጥር 4 የእርሻ እና የኢንቨስትመንት ቦታ እና በሱዳን ባሶንዳ ዞን መካከል በሚገኝ ቦታ ነዉ ...
0 Comments 0 Shares