የኢትዮጵያና ኤርትራ መሪዎች ለሁለት አሥርት ዓመታት የዘለቀውን አለመግባባት አስወግደው በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሰበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ፡፡ ሁለቱ ሀገሮች በአጨቃጫቂው ድንበራቸው ምክንያት እአአ በ1998 ጦርነት ከአካሄዱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ የኤርትራ ልዑካን ቡድን ባለፈው ሳምንት ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ አበባን መጎብኘቱ ይታወሳል፡፡ ከጦርነቱ በኋላ የሁለቱ መንግሥታት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችም ተቋርጠው ቆይተዋል፡፡ የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ባለፈው ወር […]
The post ኢትዮጵያና ኤርትራ በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኢትዮጵያና ኤርትራ መሪዎች ለሁለት አሥርት ዓመታት የዘለቀውን አለመግባባት አስወግደው በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሰበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ፡፡ ሁለቱ ሀገሮች በአጨቃጫቂው ድንበራቸው ምክንያት እአአ በ1998 ጦርነት ከአካሄዱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ የኤርትራ ልዑካን ቡድን ባለፈው ሳምንት ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ አበባን መጎብኘቱ ይታወሳል፡፡ ከጦርነቱ በኋላ የሁለቱ መንግሥታት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችም ተቋርጠው ቆይተዋል፡፡ የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ባለፈው ወር […] The post ኢትዮጵያና ኤርትራ በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ኢትዮጵያና ኤርትራ በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ
የኢትዮጵያና ኤርትራ መሪዎች ለሁለት አሥርት ዓመታት የዘለቀውን አለመግባባት አስወግደው በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ ...
0 Comments 0 Shares