የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የዘጠኝ ኢራናውያን እና ድርጅቶች ገንዘብ ማገዷን አስታወቀች፡፡ እንዚህ ዘጠኙ የታገዱት አሸባሪ በሚል የተወነጅሉ ሲሆን፥ ከኢራን አብዮታዊ ዘብ ጠባቂ ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል መሆኑ ተገልጿል፡፡ ድርጅቶቹን በመለየት እግዱን ያስተላለፈው የሀገሪቱ የደህንነትና የሸቀጦች ባለስልጣን ነው ተብሏል፡፡ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና ኢራን ግንኙነታቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ የሚገኝ ሲሆን፥ በተለይም ኢራን በሶሪያና በየመን ላይ ባላት […]
The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢራናውያንን ገንዘብ አገደች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢራናውያንን ገንዘብ አገደች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የዘጠኝ ኢራናውያን እና ድርጅቶች ገንዘብ ማገዷን አስታወቀች፡፡ እንዚህ ዘጠኙ የታገዱት አሸባሪ በሚል የተወነጅሉ ሲሆን፥ ከኢራን አብዮታዊ ዘብ ጠባቂ ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል መሆኑ ተገልጿል፡፡ ድርጅቶቹን በመለየት እግዱን ያስተላለፈው የሀገሪቱ የደህንነትና የሸቀጦች ባለስልጣን ነው ተብሏል፡፡ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና ኢራን ግንኙነታቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ የሚገኝ ሲሆን፥ በተለይም ኢራን በሶሪያና በየመን ላይ ባላት […]
The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢራናውያንን ገንዘብ አገደች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares