በኢንዶኔዢያ ሳልዋሲይ ደሴት ውስጥ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት ሲያለፍ 41 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ያለመታወቁን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ ይህ አደጋ የተከሰተው በጥልቀቱ ትልቅ በሆነው የቶባ ደሴት ላይ በተጨናነቀ ጀልባ የሚጓጓዙ የ200 ሰዎች ህይወት ካለፈ ከጥቂት ሳምንታት በኃላ ነው ተብሏል፡፡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት 69 የሚደርሱ ሰዎች በነፍስ አደን ሰራተኞች ጥረት በህይወት መገኘታቸውን ገልጸዋል፡፡ ኤንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም […]
The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በኢንዶኔዢያ ሳልዋሲይ ደሴት ውስጥ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት ሲያለፍ 41 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ያለመታወቁን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ ይህ አደጋ የተከሰተው በጥልቀቱ ትልቅ በሆነው የቶባ ደሴት ላይ በተጨናነቀ ጀልባ የሚጓጓዙ የ200 ሰዎች ህይወት ካለፈ ከጥቂት ሳምንታት በኃላ ነው ተብሏል፡፡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት 69 የሚደርሱ ሰዎች በነፍስ አደን ሰራተኞች ጥረት በህይወት መገኘታቸውን ገልጸዋል፡፡ ኤንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም […]
The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares