በባህርዳር ከተማ በጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እና በማንጎ መናፈሻ መሀከል ላይ የእሳት ቃጠሎ ተቀሰቀሰ ፡፡ በአካበቢው ቀን ጀምሮ ለከተማው እንግዳ የሆኑ ሰዎች ሲዘዋወሩና ያልተገባ እንቅስቃሴ ሲያሳዩ ነበር ሲሉ የአይን እማኞች ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም ከምሽቱ 2:15 አካባቢ የእሳት ቃጠሎው ተከስቷል::
በባህርዳር ከተማ በጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እና በማንጎ መናፈሻ መሀከል ላይ የእሳት ቃጠሎ ተቀሰቀሰ ፡፡ በአካበቢው ቀን ጀምሮ ለከተማው እንግዳ የሆኑ ሰዎች ሲዘዋወሩና ያልተገባ እንቅስቃሴ ሲያሳዩ ነበር ሲሉ የአይን እማኞች ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም ከምሽቱ 2:15 አካባቢ የእሳት ቃጠሎው ተከስቷል::
0 Comments
0 Shares