የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሰኔ 23 እና 24፣ 2010 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ የተለያዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎችን አሰላለፍ፣ ፍላጎት፣ የስትራቴጂና የታክቲክ አካሄድ፣ የአማራ የፖለቲካ ኃይሎች ወቅታዊ ጥንካሬና ድክመቶችን ከቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ለውጦች ጋር በማያያዝ በጥልቀት በመገምገም በአማራ ሕዝብ ዘላቂ ጥቅሞች፣ መብቶችና ፍላጎቶች ላይ ያላቸውን ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ አንድምታ በዝርዝር ተወያይቶበታል፡፡ [...]
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሰኔ 23 እና 24፣ 2010 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ የተለያዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎችን አሰላለፍ፣ ፍላጎት፣ የስትራቴጂና የታክቲክ አካሄድ፣ የአማራ የፖለቲካ ኃይሎች ወቅታዊ ጥንካሬና ድክመቶችን ከቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ለውጦች ጋር በማያያዝ በጥልቀት በመገምገም በአማራ ሕዝብ ዘላቂ ጥቅሞች፣ መብቶችና ፍላጎቶች ላይ ያላቸውን ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ አንድምታ በዝርዝር ተወያይቶበታል፡፡ [...]
0 Comments
0 Shares