የመንግስታቱ ድርጅት ልዩ የሰብዓዊ መብት መርማሪ የኤርትራን የሰብዓዊ መብት አያያዝ አስመልክቶ በጄኔቭ ሲዊዘርላንድ ባሳለፍነው ሳምንት ለመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ሪፖርት አቅርቦ ነበር፡፡ በሪፖርቱም በኤርትራ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አሁንም እንዳለ ምርመራውን የመሩት ሼላ ኪዛሩዝ ተናግረዋል፡፡ ይሁንና በኢትዮጵያና በኤርትራ ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል የተደረገው የሰላም ጥረት መልካም ጅምር እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ውዝግብ [...]
የመንግስታቱ ድርጅት ልዩ የሰብዓዊ መብት መርማሪ የኤርትራን የሰብዓዊ መብት አያያዝ አስመልክቶ በጄኔቭ ሲዊዘርላንድ ባሳለፍነው ሳምንት ለመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ሪፖርት አቅርቦ ነበር፡፡ በሪፖርቱም በኤርትራ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አሁንም እንዳለ ምርመራውን የመሩት ሼላ ኪዛሩዝ ተናግረዋል፡፡ ይሁንና በኢትዮጵያና በኤርትራ ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል የተደረገው የሰላም ጥረት መልካም ጅምር እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ውዝግብ [...]
0 Comments
0 Shares