የኢፌዲሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ ለሰሜን ኮሪያ የከፍተኛው የህዝብ ሸንጎ ፕሬዝዳንት ኪም ዮንግ ናም የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል፡፡ ክቡር አምባሳደር የመንግስትን የሰላምታ መልዕክት ለፕሬዝዳንቱ ያደረሱ ሲሆን ፕሬዝዳንት ኪም ዮንግ ናም እንዲሁ የመንግስታቸውን ሰላምታ እንዲያደርሱላቸው አምባሳደርን ጠይቀዋል፡፡ በስነስርዓቱ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ሰፋ ያለ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ የሁለቱ አገራት የቆየ ግንኙነት እና […]
The post አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ ለሰሜን ኮሪያ መንግስት የሹመት ደብዳቤ አቀረቡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ ለሰሜን ኮሪያ መንግስት የሹመት ደብዳቤ አቀረቡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኢፌዲሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ ለሰሜን ኮሪያ የከፍተኛው የህዝብ ሸንጎ ፕሬዝዳንት ኪም ዮንግ ናም የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል፡፡ ክቡር አምባሳደር የመንግስትን የሰላምታ መልዕክት ለፕሬዝዳንቱ ያደረሱ ሲሆን ፕሬዝዳንት ኪም ዮንግ ናም እንዲሁ የመንግስታቸውን ሰላምታ እንዲያደርሱላቸው አምባሳደርን ጠይቀዋል፡፡ በስነስርዓቱ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ሰፋ ያለ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ የሁለቱ አገራት የቆየ ግንኙነት እና […]
The post አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ ለሰሜን ኮሪያ መንግስት የሹመት ደብዳቤ አቀረቡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares