ኤርትራ “ሃገራዊ አገልግሎት” እያለች የምትጠራውን የተራዘመ መርኃግብር እንድታቆም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤርትራ ጉዳይ ልዩ ዘጋቢ (ራፖርተር) ሼይላ ከታሩት አሳሰቡ፡፡ ልዩ ራፖርተሯ ለድርጅቱ ባስገቡት የመጨረሻ ወይም የማጠቃለያ በተባለ ሪፖርታቸው እርሳቸው ኃላፊነቱ ከተሰጣቸው ጊዜ አንስቶ የሰብዓዊ መብቶችን አያያዝ አስመልክቶ በኤርትራ አንዳችም መሻሻል አለመታየቱን አስታውቀዋል፡፡ የመንግሥታቱ ድርጅት መርማሪ ኤርትራ ውስጥ ተከታታይነት ያለው የሰብዓዊ መብቶች ረገጣ መኖሩን፣ መሠረታዊ ነፃነቶች [...]
ኤርትራ “ሃገራዊ አገልግሎት” እያለች የምትጠራውን የተራዘመ መርኃግብር እንድታቆም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤርትራ ጉዳይ ልዩ ዘጋቢ (ራፖርተር) ሼይላ ከታሩት አሳሰቡ፡፡ ልዩ ራፖርተሯ ለድርጅቱ ባስገቡት የመጨረሻ ወይም የማጠቃለያ በተባለ ሪፖርታቸው እርሳቸው ኃላፊነቱ ከተሰጣቸው ጊዜ አንስቶ የሰብዓዊ መብቶችን አያያዝ አስመልክቶ በኤርትራ አንዳችም መሻሻል አለመታየቱን አስታውቀዋል፡፡ የመንግሥታቱ ድርጅት መርማሪ ኤርትራ ውስጥ ተከታታይነት ያለው የሰብዓዊ መብቶች ረገጣ መኖሩን፣ መሠረታዊ ነፃነቶች [...]
0 Comments
0 Shares