9ኛ መላው የአፍሪካ ዩንቨርሲቲዎች የስፖርት ፌሲቲቫል በመቐለ ዩንቨርሲቲ አዘጋጅነት ከሰኔ 24 እስከ 29 ቀን 2010 ዓም ይካሄዳል።   በዚህ ስፖርታዊ ፌሲቲቫል ከ18 የአፍሪካ አገሮች 56 የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉ ሲሆን በትግራይ ስታዲየም ላይ ደማቅ የመክፈቻ ፕሮግራም በመከናወን ላይ ይገኛል።   በፕሮግራሙ ላይም ተሳታፊ የዩኒቨርሲቲዎቹ ተወካዮች በስታዲየሙ ከገቡ በኋላ የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ተዘምሯል።
9ኛ መላው የአፍሪካ ዩንቨርሲቲዎች የስፖርት ፌሲቲቫል በመቐለ ዩንቨርሲቲ አዘጋጅነት ከሰኔ 24 እስከ 29 ቀን 2010 ዓም ይካሄዳል።   በዚህ ስፖርታዊ ፌሲቲቫል ከ18 የአፍሪካ አገሮች 56 የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉ ሲሆን በትግራይ ስታዲየም ላይ ደማቅ የመክፈቻ ፕሮግራም በመከናወን ላይ ይገኛል።   በፕሮግራሙ ላይም ተሳታፊ የዩኒቨርሲቲዎቹ ተወካዮች በስታዲየሙ ከገቡ በኋላ የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ተዘምሯል።
KALITIPRESS.COM
መቐለ ከተማ የመላ አፍሪካ እንግዶቿን በመቀበል ላይ ነች
9ኛ መላው የአፍሪካ ዩንቨርሲቲዎች የስፖርት ፌሲቲቫል በመቐለ ዩንቨርሲቲ አዘጋጅነት ከሰኔ 24 እስከ 29 ቀን 2010 ዓም ይካሄዳል። በዚህ ስፖርታዊ ፌሲቲቫል ከ18 የአፍሪካ አገሮች 56 የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉ ሲሆን በትግራይ ስታዲየም ላይ ደማቅ የመክፈቻ ፕሮግራም በመከናወን ላይ ይገኛል። በፕሮግራሙ ላይም ተሳታፊ የዩኒቨርሲቲዎቹ ተወካዮች በስታዲየሙ ከገቡ በኋላ የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ተዘምሯል።
0 Comments 0 Shares