የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተጀመሯል፡፡ በኢትዬጵያና በአውሮፓ ህብረት መካከል በኢኮኖሚ ልማት ፤ በማህበራዊ፣ በኢንቨስትመንትና በንግድ ላይ ያተኮረው ምክክር ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ መድረኩን የሚመሩት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፕ/ር አፈወርቅ ካሱ ባደረጉት ንግግር ምክክሩ በኢትዬጵያና እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚጠቅም ገልጸዋል፡፡ ምክክሩ በኢትዬጵያና እና [...]
የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተጀመሯል፡፡ በኢትዬጵያና በአውሮፓ ህብረት መካከል በኢኮኖሚ ልማት ፤ በማህበራዊ፣ በኢንቨስትመንትና በንግድ ላይ ያተኮረው ምክክር ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ መድረኩን የሚመሩት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፕ/ር አፈወርቅ ካሱ ባደረጉት ንግግር ምክክሩ በኢትዬጵያና እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚጠቅም ገልጸዋል፡፡ ምክክሩ በኢትዬጵያና እና [...]
KALITIPRESS.COM
የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተጀመረ
የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተጀመሯል፡፡ በኢትዬጵያና በአውሮፓ ህብረት መካከል በኢኮኖሚ ልማት ፤ በማህበራዊ፣ በኢንቨስትመንትና በንግድ ላይ ያተኮረው ምክክር ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ መድረኩን የሚመሩት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፕ/ር አፈወርቅ ካሱ ባደረጉት ንግግር ምክክሩ በኢትዬጵያና እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚጠቅም ገልጸዋል፡፡ ምክክሩ በኢትዬጵያና
0 Comments 0 Shares