የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባዔ በመካሄድ ላይ ነው። የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባዔ እስከ ሰኔ 30 እንደሚቆይ ተገልጿል። ዛሬ በተጀመረው መደበኛ ጉባዔ ላይ የምክር ቤቱን ዓመታዊ ሪፖርት፣ የምክር ቤት፣ የከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የክልሉን ስራ አስፈጻሚ ሪፖርት ቀርቦ በመወያየት ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል። እንዲሁም የዋና ኦዲተር እና የመገናኛ ብዙኀን ኤጀንሲ ሪፖርትም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበት [...]
የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባዔ በመካሄድ ላይ ነው። የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባዔ እስከ ሰኔ 30 እንደሚቆይ ተገልጿል። ዛሬ በተጀመረው መደበኛ ጉባዔ ላይ የምክር ቤቱን ዓመታዊ ሪፖርት፣ የምክር ቤት፣ የከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የክልሉን ስራ አስፈጻሚ ሪፖርት ቀርቦ በመወያየት ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል። እንዲሁም የዋና ኦዲተር እና የመገናኛ ብዙኀን ኤጀንሲ ሪፖርትም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበት [...]
0 Comments
0 Shares