ኢትዮጵያ ቡና እና ድሬደዋ ከነማ ጨዋታን ለመከታተል በስታዲየሙ የተገኙ ደጋፊዎች የአቶ መለስን ፎቶ ግራፍ አውርደውታል:: አቶ መለስንም ኢትዮጵያን የከፋፈለ; ሕዝብን ከሕዝብ ያጋጨ; ሃገሪቱን ወደ አዘቅት የከተተ መሆኑን በመጥቀስ ሲያወግዙ እንደነበር የደረሰን መረጃ ይጠቁማል:: ፎቶዎቹ ከታች በፊት በስታዲየሙ የተሰቀለውን የአቶ መለስን ምስል ሲያሳይ ከላይ ያለው ደግሞ ደጋፊዎቹ ፎቶውን ሲያወርዱት ነው::  
ኢትዮጵያ ቡና እና ድሬደዋ ከነማ ጨዋታን ለመከታተል በስታዲየሙ የተገኙ ደጋፊዎች የአቶ መለስን ፎቶ ግራፍ አውርደውታል:: አቶ መለስንም ኢትዮጵያን የከፋፈለ; ሕዝብን ከሕዝብ ያጋጨ; ሃገሪቱን ወደ አዘቅት የከተተ መሆኑን በመጥቀስ ሲያወግዙ እንደነበር የደረሰን መረጃ ይጠቁማል:: ፎቶዎቹ ከታች በፊት በስታዲየሙ የተሰቀለውን የአቶ መለስን ምስል ሲያሳይ ከላይ ያለው ደግሞ ደጋፊዎቹ ፎቶውን ሲያወርዱት ነው::  
KALITIPRESS.COM
የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ፎቶ ከአዲስ አበባ ስታድየም እንዲነሳ ተደረገ
ኢትዮጵያ ቡና እና ድሬደዋ ከነማ ጨዋታን ለመከታተል በስታዲየሙ የተገኙ ደጋፊዎች የአቶ መለስን ፎቶ ግራፍ አውርደውታል:: አቶ መለስንም ኢትዮጵያን የከፋፈለ; ሕዝብን ከሕዝብ ያጋጨ; ሃገሪቱን ወደ አዘቅት የከተተ መሆኑን በመጥቀስ ሲያወግዙ እንደነበር የደረሰን መረጃ ይጠቁማል:: ፎቶዎቹ ከታች በፊት በስታዲየሙ የተሰቀለውን የአቶ መለስን ምስል ሲያሳይ ከላይ ያለው ደግሞ ደጋፊዎቹ ፎቶውን ሲያወርዱት ነው::
0 Comments 0 Shares