የዜና ምንጮቻችን እንደነገሩን የባላገሩ አይድሉ ከያኒ አብርሃም ወልዴ በቅርቡ በአቅም ማነስ ምክንያት የተዘጋውን ኢትዮጵያ ኒውስ ኔትዎርክ(ENN)ን ለመግዛት እየተደራደረ ነው፡፡ አብርሃም ወልዴ የቴሌቪዥን ስርጨት ለመጀመር ዝግጅት ከጀመረ ጥቂት ጊዜ የሰነበተ መሆኑ ይወቃል፡፡ ባለፈው ሳምንት በገንዝብ አቅም ማነስ ሰራተኞቹን በሙሉ ያሰናበተው ኢ.ኤን.ኤን ባንድ ወቅት የተሳሳተ ምስል ከኢንተርኔት በመውሰድ ባስተላለፈው የብሔር ግጭት እንዳለ የሚያሳይ ዜና ምክንያት በማኀበረሰቡ ውስጥ [...]
የዜና ምንጮቻችን እንደነገሩን የባላገሩ አይድሉ ከያኒ አብርሃም ወልዴ በቅርቡ በአቅም ማነስ ምክንያት የተዘጋውን ኢትዮጵያ ኒውስ ኔትዎርክ(ENN)ን ለመግዛት እየተደራደረ ነው፡፡ አብርሃም ወልዴ የቴሌቪዥን ስርጨት ለመጀመር ዝግጅት ከጀመረ ጥቂት ጊዜ የሰነበተ መሆኑ ይወቃል፡፡ ባለፈው ሳምንት በገንዝብ አቅም ማነስ ሰራተኞቹን በሙሉ ያሰናበተው ኢ.ኤን.ኤን ባንድ ወቅት የተሳሳተ ምስል ከኢንተርኔት በመውሰድ ባስተላለፈው የብሔር ግጭት እንዳለ የሚያሳይ ዜና ምክንያት በማኀበረሰቡ ውስጥ [...]
0 Comments
0 Shares