ፈጣኑ የቻይና ባቡር የመጀመሪያ ጉዞውን በቤጂንግ የባቡር መስመር ላይ ማድረጉ ተገልጿል። በቤጂንግ ከተማ የመጀመሪያ ጉዞውን ያደረገው ይህ ባቡር በሰዓት 350 ኪ/ሜትር የሚጓዝ ሲሆን፥ 400 ሜትር ርዝመትና 16 ተጎታጆች አሉት ተብሏል። ባቡሩ አሁን ላይ በሀገሪቱ አገልግሎት ላይ ካሉት ባቡሮች የ2 እጥፍ ብልጫ ያለውና 1ሺህ200 መንገደኞችን በአንድ ጊዜ ለማጓጓዝ እንደሚያስችልም ነው የተገለጸው። ጂ 7 የተባለው አዲሱ ፈጣን […]
The post ፈጣኑ የቻይና ባቡር የመጀመሪያ ጉዞውን አደረገ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ፈጣኑ የቻይና ባቡር የመጀመሪያ ጉዞውን በቤጂንግ የባቡር መስመር ላይ ማድረጉ ተገልጿል። በቤጂንግ ከተማ የመጀመሪያ ጉዞውን ያደረገው ይህ ባቡር በሰዓት 350 ኪ/ሜትር የሚጓዝ ሲሆን፥ 400 ሜትር ርዝመትና 16 ተጎታጆች አሉት ተብሏል። ባቡሩ አሁን ላይ በሀገሪቱ አገልግሎት ላይ ካሉት ባቡሮች የ2 እጥፍ ብልጫ ያለውና 1ሺህ200 መንገደኞችን በአንድ ጊዜ ለማጓጓዝ እንደሚያስችልም ነው የተገለጸው። ጂ 7 የተባለው አዲሱ ፈጣን […] The post ፈጣኑ የቻይና ባቡር የመጀመሪያ ጉዞውን አደረገ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ፈጣኑ የቻይና ባቡር የመጀመሪያ ጉዞውን አደረገ
ፈጣኑ የቻይና ባቡር የመጀመሪያ ጉዞውን በቤጂንግ የባቡር መስመር ላይ ማድረጉ ተገልጿል። በቤጂንግ ከተማ የመጀመሪያ ጉዞውን ያደረገው ይህ ባቡር በሰዓት 350 ኪ/ሜትር የሚጓዝ ሲሆን፥ 400 ሜትር ርዝመትና 16 ተጎታጆች አሉት ተብሏል።
0 Comments 0 Shares