በአፍጋኒስታን በተፈጸመ የአጥፍቶ መጥፋት ጥቃት 19 ሰዎች ተገደሉ። ጥቃቱ በምስራቃዊ አፍጋኒስታን በምትገኘው ጃላላባድ ከተማ የተፈጸመ ሲሆን፥ ጽንፈኛው ታጣቂ ቡድን አይ ኤስ ጥቃቱን መፈጸሙን ገልጿል። ጥቃቱ በዋናነት በአካባቢው የሚገኙትንና አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን የሲክ ማህበረሰብ አባላትን ኢላማ ያደረገ ነበር ተብሏል። ከተገደሉት ውስጥ በቀጣዩ ጥቅምት ወር በሚካሄደው የፓርላማ ምርጫ ማህበረሰቡን ወክለው የሚሳተፉ እጩ ተወዳዳሪ ይገኙበታል ነው የተባለው። እጩ […]
The post በአፍጋኒስታን በተፈጸመ ጥቃት 19 ሰዎች ሞቱ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በአፍጋኒስታን በተፈጸመ የአጥፍቶ መጥፋት ጥቃት 19 ሰዎች ተገደሉ። ጥቃቱ በምስራቃዊ አፍጋኒስታን በምትገኘው ጃላላባድ ከተማ የተፈጸመ ሲሆን፥ ጽንፈኛው ታጣቂ ቡድን አይ ኤስ ጥቃቱን መፈጸሙን ገልጿል። ጥቃቱ በዋናነት በአካባቢው የሚገኙትንና አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን የሲክ ማህበረሰብ አባላትን ኢላማ ያደረገ ነበር ተብሏል። ከተገደሉት ውስጥ በቀጣዩ ጥቅምት ወር በሚካሄደው የፓርላማ ምርጫ ማህበረሰቡን ወክለው የሚሳተፉ እጩ ተወዳዳሪ ይገኙበታል ነው የተባለው። እጩ […] The post በአፍጋኒስታን በተፈጸመ ጥቃት 19 ሰዎች ሞቱ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በአፍጋኒስታን በተፈጸመ ጥቃት 19 ሰዎች ሞቱ
በአፍጋኒስታን በተፈጸመ የአጥፍቶ መጥፋት ጥቃት 19 ሰዎች ተገደሉ። ጥቃቱ በምስራቃዊ አፍጋኒስታን በምትገኘው ጃላላባድ ከተማ የተፈጸመ ሲሆን፥ ጽንፈኛው ታጣቂ ቡድን አይ ኤስ ጥቃቱን መፈጸሙን ገልጿል።
0 Comments 0 Shares