በሜክሲኮ በተካሄደ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ግራ ዘመሙ ሎፔዝ ኦብራዶር ማሸነፋቸው ተገልጸ፡፡ አዲሱ ፕሬዚዳንት በ53 በመቶ ድምፅ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ስር ነቀል ለውጥ እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል፡፡ ሎፕዝ በሜክሲኮ የተሰራፋው ሙስና ማህበራዊ ቀውስ ማስከተሉንና በሀገሪቱ ሁከት እንዲበራከት አስተዋፅዖ ማድረጉን ገልፀው ይህንን እንደሚቀርፉም ቃል ገብተዋል፡፡ ሎፔዝ ከዚህ ቀደም የሀገሪቱ መዲና በሆነቸው ሜክሲኮ ሲቲይ ከንቲባ በመሆን አገልግለዋል፡፡ ሎፔዝ ከ1980 በኃላ በሜክሲኮ የምርጫ […]
The post በሜክሲኮ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሎፔዝ ኦብራዶር አሸነፉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post በሜክሲኮ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሎፔዝ ኦብራዶር አሸነፉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በሜክሲኮ በተካሄደ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ግራ ዘመሙ ሎፔዝ ኦብራዶር ማሸነፋቸው ተገልጸ፡፡ አዲሱ ፕሬዚዳንት በ53 በመቶ ድምፅ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ስር ነቀል ለውጥ እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል፡፡ ሎፕዝ በሜክሲኮ የተሰራፋው ሙስና ማህበራዊ ቀውስ ማስከተሉንና በሀገሪቱ ሁከት እንዲበራከት አስተዋፅዖ ማድረጉን ገልፀው ይህንን እንደሚቀርፉም ቃል ገብተዋል፡፡ ሎፔዝ ከዚህ ቀደም የሀገሪቱ መዲና በሆነቸው ሜክሲኮ ሲቲይ ከንቲባ በመሆን አገልግለዋል፡፡ ሎፔዝ ከ1980 በኃላ በሜክሲኮ የምርጫ […]
The post በሜክሲኮ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሎፔዝ ኦብራዶር አሸነፉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares