በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። የግንባሩ ልዑክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ሲገባ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሀላፊ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎንፌ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር መንግስት ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል [...]
በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። የግንባሩ ልዑክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ሲገባ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሀላፊ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎንፌ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር መንግስት ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል [...]
0 Comments
0 Shares