በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ሚዲያ ዘርፍ የተቀላቀለው የኢትዮጵያ ኒውስ ኔትወርክ የተሰኘው የቴሌቪዢን ጣቢያ በዛሬው እለት ሙሉ በሙሉ አገልግሎቱን ማቋረጡ ተነገረ። የጣቢያው ከፍተኛ ኤዲተር የሆነው አንሙት አብርሀም ድርጅቱ ሰራተኞቹን በይፋ ማሰናበቱን ገልጿል። ባለፈው ቅዳሜ በመስቀል አደባባይ በተደረገው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሰልፍ በጣቢያው ባለ መሰራጨቱ ምክኒያት በብሮድካስት ባለስልጣን ለማብራርያ ተጠርቶ የነበረው ኢ.ኤን.ኤን የቴሌቪዢን ጣቢያ በድንገት የተዘጋበትን ምክኒያት አልተገለጸም። [...]
በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ሚዲያ ዘርፍ የተቀላቀለው የኢትዮጵያ ኒውስ ኔትወርክ የተሰኘው የቴሌቪዢን ጣቢያ በዛሬው እለት ሙሉ በሙሉ አገልግሎቱን ማቋረጡ ተነገረ። የጣቢያው ከፍተኛ ኤዲተር የሆነው አንሙት አብርሀም ድርጅቱ ሰራተኞቹን በይፋ ማሰናበቱን ገልጿል። ባለፈው ቅዳሜ በመስቀል አደባባይ በተደረገው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሰልፍ በጣቢያው ባለ መሰራጨቱ ምክኒያት በብሮድካስት ባለስልጣን ለማብራርያ ተጠርቶ የነበረው ኢ.ኤን.ኤን የቴሌቪዢን ጣቢያ በድንገት የተዘጋበትን ምክኒያት አልተገለጸም። [...]
0 Comments
0 Shares