ዛሬ በደሴ ልዩ ስሙ መንበረ ጸሀይ በመባል በሚታወቀው ስፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ 10 ሰዎች ሞቱ ዛሬ ሰኔ 22 ቀን 2010 ዓ.ም ከቀኑ 5:00 ሳዓት አካባቢ የደረሰ አደጋ ነው፡፡ አንድ ዶልፊን የመንገደኞች ማጓጓዣ ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ ይጓዝ ነበር፡፡ ይሁንና ደሴ ከተማ ልዩ ሥሙ መንበረ ጸሐይ በመባል ከሚታወቀው ሠፈር በግምት 300 ሜትር ገደል ይገባል። በአደጋው በእለቱ ከደረሱ [...]
ዛሬ በደሴ ልዩ ስሙ መንበረ ጸሀይ በመባል በሚታወቀው ስፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ 10 ሰዎች ሞቱ ዛሬ ሰኔ 22 ቀን 2010 ዓ.ም ከቀኑ 5:00 ሳዓት አካባቢ የደረሰ አደጋ ነው፡፡ አንድ ዶልፊን የመንገደኞች ማጓጓዣ ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ ይጓዝ ነበር፡፡ ይሁንና ደሴ ከተማ ልዩ ሥሙ መንበረ ጸሐይ በመባል ከሚታወቀው ሠፈር በግምት 300 ሜትር ገደል ይገባል። በአደጋው በእለቱ ከደረሱ [...]
KALITIPRESS.COM
ዛሬ በደሴ ልዩ ስሙ መንበረ ጸሀይ በመባል በሚታወቀው ስፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ 10 ሰዎች ሞቱ
ዛሬ በደሴ ልዩ ስሙ መንበረ ጸሀይ በመባል በሚታወቀው ስፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ 10 ሰዎች ሞቱ ዛሬ ሰኔ 22 ቀን 2010 ዓ.ም ከቀኑ 5:00 ሳዓት አካባቢ የደረሰ አደጋ ነው፡፡ አንድ ዶልፊን የመንገደኞች ማጓጓዣ ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ ይጓዝ ነበር፡፡ ይሁንና ደሴ ከተማ ልዩ ሥሙ መንበረ ጸሐይ በመባል ከሚታወቀው ሠፈር በግምት 300 ሜትር ገደል ይገባል። በአደጋው በእለቱ ከደረሱ የአይን እማኞች ባገኘሁት መረጃ መሠረት 10 ሰዎች ወዲያውኑ የሞቱ ሲሆን
0 Comments 0 Shares