ጅግጅጋ ሰኔ 21/2010 በቻይናው ፖሊ ጂሲኤል ፔትሮሊየም ሆልዲንግ የተባለው ኩባንያ በምስራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በቁፋሮ ላይ ካሉ የተፈጥሮ ጋዝ ማመንጫ ጉድጓዶች መካከል ሦስቱ ተጠናቆ ድፍድፍ ነዳጅ የሙከራ ምርት ትናንት የጀመሩ ሲሆን ዛሬም ቀጥለዋል፡፡ የማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስትር አቶ መለስ አለሙና የክልሉ ርስሰ መስተዳደር አቶ አብዲ መሐመድ የሙከራ ምርት የጀመሩትን ጉድጓዶቹን መርቀዋል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን [...]
ጅግጅጋ ሰኔ 21/2010 በቻይናው ፖሊ ጂሲኤል ፔትሮሊየም ሆልዲንግ የተባለው ኩባንያ በምስራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በቁፋሮ ላይ ካሉ የተፈጥሮ ጋዝ ማመንጫ ጉድጓዶች መካከል ሦስቱ ተጠናቆ ድፍድፍ ነዳጅ የሙከራ ምርት ትናንት የጀመሩ ሲሆን ዛሬም ቀጥለዋል፡፡ የማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስትር አቶ መለስ አለሙና የክልሉ ርስሰ መስተዳደር አቶ አብዲ መሐመድ የሙከራ ምርት የጀመሩትን ጉድጓዶቹን መርቀዋል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን [...]
KALITIPRESS.COM
በሶማሌ ክልል ቁፋሯቸው የተጠናቀቁ ሦስት የተፈጥሮ ጋዝ ማመንጫ ጉድጓዶች የሙከራ ምርት ሁለተኛ ቀኑን ይዟል
ጅግጅጋ ሰኔ 21/2010 በቻይናው ፖሊ ጂሲኤል ፔትሮሊየም ሆልዲንግ የተባለው ኩባንያ በምስራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በቁፋሮ ላይ ካሉ የተፈጥሮ ጋዝ ማመንጫ ጉድጓዶች መካከል ሦስቱ ተጠናቆ ድፍድፍ ነዳጅ የሙከራ ምርት ትናንት የጀመሩ ሲሆን ዛሬም ቀጥለዋል፡፡ የማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስትር አቶ መለስ አለሙና የክልሉ ርስሰ መስተዳደር አቶ አብዲ መሐመድ የሙከራ ምርት የጀመሩትን ጉድጓዶቹን መርቀዋል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢ
0 Comments 0 Shares