”በባህርዳር ከተማ በመጭው እሑድ የሚደረገውን የድጋፍ ሰልፍ ለማወክ ቦምብ ይዘው የሚንቀሳቀሱ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ” እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ከዕውነት የራቀ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ። የባርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ዋለልኝ ዳኘው ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት ሰልፉ ያለምንም የፀጥታ ችግር ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅም ፖሊስ ከከተማው ወጣቶች ጋር በመተባበር የክትትልና የቁጥጥር ስራ እያከናወነ ይገኛል። [...]
”በባህርዳር ከተማ በመጭው እሑድ የሚደረገውን የድጋፍ ሰልፍ ለማወክ ቦምብ ይዘው የሚንቀሳቀሱ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ” እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ከዕውነት የራቀ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ። የባርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ዋለልኝ ዳኘው ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት ሰልፉ ያለምንም የፀጥታ ችግር ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅም ፖሊስ ከከተማው ወጣቶች ጋር በመተባበር የክትትልና የቁጥጥር ስራ እያከናወነ ይገኛል። [...]
KALITIPRESS.COM
በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው – የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ
”በባህርዳር ከተማ በመጭው እሑድ የሚደረገውን የድጋፍ ሰልፍ ለማወክ ቦምብ ይዘው የሚንቀሳቀሱ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ” እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ከዕውነት የራቀ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ። የባርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ዋለልኝ ዳኘው ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት ሰልፉ ያለምንም የፀጥታ ችግር ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅም ፖሊስ ከከተማው ወጣቶች ጋር በመተባበር የክትትልና የቁጥጥር ስራ እያከናወነ ይገኛል። ”ሰልፉን ለማወ
0 Comments 0 Shares