ኢትዮጵያ በሙከራ ደረጃ ትላንት በሶማሌ ክልል ነዳጅ ማውጣት መጀመሯን ተከትሎ የኦጋዴን ነጻ አውጪ ግንባር ተግባሩን እንደሚቃወመው አስታወቀ። ነዳጅ የማውጣት ስራውን ለማስቆምም የቻሉትን ሁሉ እንደሚያደርጉ የግንባሩ ቃል አቀባይ አብዱልቃድር ሃሳን አዳኒ ከቢቢሲ ሶማልኛ አገልግሎት ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል። ”የሶማሌ ክልል ህዝቦች ራስን በራስ የማስተዳደር ነጻነት እስካላገኙ ድረስና ለረጅም ጊዜ የቆየው የሶማሌ ህዝብና የኢትዮጵያ መንግስት አለመግባባት እስካልተፈታ [...]
ኢትዮጵያ በሙከራ ደረጃ ትላንት በሶማሌ ክልል ነዳጅ ማውጣት መጀመሯን ተከትሎ የኦጋዴን ነጻ አውጪ ግንባር ተግባሩን እንደሚቃወመው አስታወቀ። ነዳጅ የማውጣት ስራውን ለማስቆምም የቻሉትን ሁሉ እንደሚያደርጉ የግንባሩ ቃል አቀባይ አብዱልቃድር ሃሳን አዳኒ ከቢቢሲ ሶማልኛ አገልግሎት ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል። ”የሶማሌ ክልል ህዝቦች ራስን በራስ የማስተዳደር ነጻነት እስካላገኙ ድረስና ለረጅም ጊዜ የቆየው የሶማሌ ህዝብና የኢትዮጵያ መንግስት አለመግባባት እስካልተፈታ [...]
0 Comments
0 Shares