የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት መፈራረማቸው ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስምምነቱ በእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ እየማቀቀች ለምትገኘው አገር መረጋጋት ያስገኝላታል ብሎ ተስፋ አድርጓል፡፡ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርድትና ዋነኛ ተቀናቃኛቸው የሆኑትና የቀድሞ ምክትላቸው ዶክተር ሪክ ማቻር በሱዳን ካርቱም ተገናኝተው ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱም በ72 ሰዓታት ውስጥ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል፡፡ […]
The post የተኩስ አቁም ስምምነቱና የደቡብ ሱዳን የሰላም ተስፋ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት መፈራረማቸው ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስምምነቱ በእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ እየማቀቀች ለምትገኘው አገር መረጋጋት ያስገኝላታል ብሎ ተስፋ አድርጓል፡፡ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርድትና ዋነኛ ተቀናቃኛቸው የሆኑትና የቀድሞ ምክትላቸው ዶክተር ሪክ ማቻር በሱዳን ካርቱም ተገናኝተው ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱም በ72 ሰዓታት ውስጥ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል፡፡ […] The post የተኩስ አቁም ስምምነቱና የደቡብ ሱዳን የሰላም ተስፋ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የተኩስ አቁም ስምምነቱና የደቡብ ሱዳን የሰላም ተስፋ
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት መፈራረማቸው ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስምምነቱ በእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ እየማቀቀች ለምትገኘው አገር መረጋጋት ያስገኝላታል ብሎ ተስፋ አድርጓል፡፡
0 Comments 0 Shares