የሶርያ መንግስት ወታደሮች በደቡብ ሶርያ በአማጽያን ይዞታ ላይ ባደረሱት ጥቃት ከ120 ሺህ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸው ተነገረ። ጥቃቱን ተከትሎ ሶሪያውያኑ ሀገሪቱን ከእስራኤል እና ዮርዳኖስ ጋር ወደሚያዋስነው የጎላን ኮረብታማ አካባቢዎች ፈልሰዋል። ይህም እስራኤል እና ዮርዳኖስ ሶሪያውያኑ ወደ ሀገራቸው ዘልቀው እንዳይገቡ ከልክለዋል። ዮርዳኖስ እስካሁን 650 ሺህ የሶርያ ዜጎችን እያስተናገደች ሲሆን፥ ከዚህ በኋላ ግን እንደማትቀበል አስታውቃለች። በሩስያ የሚደገፈው የበሽር […]
The post የሶርያ መንግስት ወታደሮች በደቡብ ሶርያ በአማጽያን ላይ በፈፀሙት ጥቃት ከ120 ሺህ በላይ ዜጎች ተፈናቀሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የሶርያ መንግስት ወታደሮች በደቡብ ሶርያ በአማጽያን ይዞታ ላይ ባደረሱት ጥቃት ከ120 ሺህ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸው ተነገረ። ጥቃቱን ተከትሎ ሶሪያውያኑ ሀገሪቱን ከእስራኤል እና ዮርዳኖስ ጋር ወደሚያዋስነው የጎላን ኮረብታማ አካባቢዎች ፈልሰዋል። ይህም እስራኤል እና ዮርዳኖስ ሶሪያውያኑ ወደ ሀገራቸው ዘልቀው እንዳይገቡ ከልክለዋል። ዮርዳኖስ እስካሁን 650 ሺህ የሶርያ ዜጎችን እያስተናገደች ሲሆን፥ ከዚህ በኋላ ግን እንደማትቀበል አስታውቃለች። በሩስያ የሚደገፈው የበሽር […] The post የሶርያ መንግስት ወታደሮች በደቡብ ሶርያ በአማጽያን ላይ በፈፀሙት ጥቃት ከ120 ሺህ በላይ ዜጎች ተፈናቀሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የሶርያ መንግስት ወታደሮች በደቡብ ሶርያ በአማጽያን ላይ በፈፀሙት ጥቃት ከ120 ሺህ በላይ ዜጎች ተፈናቀሉ
የሶርያ መንግስት ወታደሮች በደቡብ ሶርያ በአማጽያን ይዞታ ላይ ባደረሱት ጥቃት ከ120 ሺህ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸው ተነገረ። ጥቃቱን ተከትሎ ሶሪያውያኑ ሀገሪቱን ከእስራኤል እና ዮርዳኖስ ጋር ወደሚያዋስነው የጎላን ኮረብታማ አካባቢዎች ፈልሰዋል።
0 Comments 0 Shares