የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመስቀል አደባባይ የቦንብ ፍንዳታ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች በዛሬው እለት ደምለግሰዋል። ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመስቀል አደባባዩ የቦምብ ፍንዳታ ጎዳት የደረሰባቸውን በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተኝተው ህክምና በመከታተል ያሉ ዜጎችንም ጎብኝተዋል። ከጉብኝቱ በኋላም ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመስቀል አደባባዩ የቦምብ ፍንዳታ ጎዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ደም ለግሰዋል። ርዕሰ [...]
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመስቀል አደባባይ የቦንብ ፍንዳታ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች በዛሬው እለት ደምለግሰዋል። ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመስቀል አደባባዩ የቦምብ ፍንዳታ ጎዳት የደረሰባቸውን በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተኝተው ህክምና በመከታተል ያሉ ዜጎችንም ጎብኝተዋል። ከጉብኝቱ በኋላም ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመስቀል አደባባዩ የቦምብ ፍንዳታ ጎዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ደም ለግሰዋል። ርዕሰ [...]
0 Comments
0 Shares