በጅቡቲ የሚገኘው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ቡድን በጅቡቲ ብሔራዊ ቀን ላይ ተሳትፏል፡፡ ጅቡቲ ከቅኝ ግዛት ነጻ የወጣችበትን 41ኛ ዓመቷን ሰኔ 20/2010 ዓ.ም  በድምቀት አክብራለች፡፡   በዚህ ልዩ ቀን የታደመው የአገራችን የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ከጅቡቲ ህዝብ ጋር ያለውን አጋርነት አሳይቷል፡፡ በብዓሉ ማብቂያ የጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የልዑካን ቡድኑን  በብሄራዊ  ቤተመንግስት ጋብዘውታል፡፡                                                                                                             የውጭ ጉዳይ ሚ ኒስቴር […]
The post የፐብሊክ ዲፕሎማሲው ቡድን በጅቡቲ ብሔራዊ ቀን ላይ ተሳተፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በጅቡቲ የሚገኘው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ቡድን በጅቡቲ ብሔራዊ ቀን ላይ ተሳትፏል፡፡ ጅቡቲ ከቅኝ ግዛት ነጻ የወጣችበትን 41ኛ ዓመቷን ሰኔ 20/2010 ዓ.ም  በድምቀት አክብራለች፡፡   በዚህ ልዩ ቀን የታደመው የአገራችን የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ከጅቡቲ ህዝብ ጋር ያለውን አጋርነት አሳይቷል፡፡ በብዓሉ ማብቂያ የጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የልዑካን ቡድኑን  በብሄራዊ  ቤተመንግስት ጋብዘውታል፡፡                                                                                                             የውጭ ጉዳይ ሚ ኒስቴር […] The post የፐብሊክ ዲፕሎማሲው ቡድን በጅቡቲ ብሔራዊ ቀን ላይ ተሳተፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የፐብሊክ ዲፕሎማሲው ቡድን በጅቡቲ ብሔራዊ ቀን ላይ ተሳተፈ
በጅቡቲ የሚገኘው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ቡድን በጅቡቲ ብሔራዊ ቀን ላይ ተሳትፏል፡፡ ጅቡቲ ከቅኝ ግዛት ነጻ የወጣችበትን 41ኛ ዓመቷን ሰኔ 20/2010 ዓ.ም በድምቀት አክብራለች፡፡ በዚህ ልዩ ቀን የታደመው የአገራችን የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ከጅቡቲ ህዝብ ጋር ያለውን አጋርነት አሳይቷል፡፡
0 Comments 0 Shares