የመሻሻያ አዋጅ ከ105 የሕገ መንግስቱ አንቀጾች 77ቱ አንቀጾች መሻሻል አያስፈልጋቸውም። እንዳለ ይቀጥላሉ። 25 አንቀጾች በከፊል ወይም እንዳለ የተሻሻሉ ሲሆን፣ 3 አንቀጾች ( አንቀጽ 82፣ 83 እና 84) ተሰረዝዋል። ይህ አማራጭ የሕገ መንስግቱ ሰነድ በዋናነት ማሻሻያ ያደረገባቸው ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው፡ የኢትዮጵያ በለቤትነትን ለ”ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች” ሳይሆን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሰጣል። “ብሄር ብሄረሰብና ሕዝብ” በሚለው ምትክ ብሄረሰብ [...]
የመሻሻያ አዋጅ ከ105 የሕገ መንግስቱ አንቀጾች 77ቱ አንቀጾች መሻሻል አያስፈልጋቸውም። እንዳለ ይቀጥላሉ። 25 አንቀጾች በከፊል ወይም እንዳለ የተሻሻሉ ሲሆን፣ 3 አንቀጾች ( አንቀጽ 82፣ 83 እና 84) ተሰረዝዋል። ይህ አማራጭ የሕገ መንስግቱ ሰነድ በዋናነት ማሻሻያ ያደረገባቸው ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው፡ የኢትዮጵያ በለቤትነትን ለ”ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች” ሳይሆን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሰጣል። “ብሄር ብሄረሰብና ሕዝብ” በሚለው ምትክ ብሄረሰብ [...]
0 Comments
0 Shares