በአሶሳ ከተማ የሰው ሕይወት መጥፋቱና መቁሰሉን ነዋሪዎች ገለጹ የዛሬው ግጭት ትናንትናና ከትናንት በስቲያ በአሶሳ ከተማ የተከሰተውን ተከትሎ መቀስቀሱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ነባር ብሔረሰብ ከሚባሉት ውስጥ የተደራጁ ወጣቶች በስብጥር የሚኖሩ የተለያየ ብሔረሰብ አባላት ላይ ለሁለት ቀናት ድብደባ፣ንብረት ማውደውምና ግድያ መፈፀማቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ይገልፃሉ። የክልሉ መንግሥትም ሆነ የፀጥታ አካላት “እቤት ውስጥ ቁጭ በሉ” ከሚል [...]
በአሶሳ ከተማ የሰው ሕይወት መጥፋቱና መቁሰሉን ነዋሪዎች ገለጹ የዛሬው ግጭት ትናንትናና ከትናንት በስቲያ በአሶሳ ከተማ የተከሰተውን ተከትሎ መቀስቀሱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ነባር ብሔረሰብ ከሚባሉት ውስጥ የተደራጁ ወጣቶች በስብጥር የሚኖሩ የተለያየ ብሔረሰብ አባላት ላይ ለሁለት ቀናት ድብደባ፣ንብረት ማውደውምና ግድያ መፈፀማቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ይገልፃሉ። የክልሉ መንግሥትም ሆነ የፀጥታ አካላት “እቤት ውስጥ ቁጭ በሉ” ከሚል [...]
KALITIPRESS.COM
በ አሶሳ ከተማ የሰው ህይወት መጥፋቱንና ብዙዎች የመቁሰል አደጋ እንዳጋጠማቸው ነዋሪዎች ገለጹ።
በአሶሳ ከተማ የሰው ሕይወት መጥፋቱና መቁሰሉን ነዋሪዎች ገለጹ የዛሬው ግጭት ትናንትናና ከትናንት በስቲያ በአሶሳ ከተማ የተከሰተውን ተከትሎ መቀስቀሱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ነባር ብሔረሰብ ከሚባሉት ውስጥ የተደራጁ ወጣቶች በስብጥር የሚኖሩ የተለያየ ብሔረሰብ አባላት ላይ ለሁለት ቀናት ድብደባ፣ንብረት ማውደውምና ግድያ መፈፀማቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ይገልፃሉ። የክልሉ መንግሥትም ሆነ የፀጥታ አካላት “እቤት ውስጥ ቁጭ በሉ” ከሚ
0 Comments 0 Shares