ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደስልጣን ከመጡ በኋላ ለታየው መልካም ጅማሮ የእውቅናና የምስጋና የድጋፍ ሰልፍ ዛሬ በወልቂጤ ተካሄደ። የዘርማ እና የአርቲ ወጣቶች ባስተባበሩት በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከጉራጌ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የዞኑ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ጎን እንደሚቆሙና በአዲስ አበባ የድጋፍ ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ ጥቃትም እንደሚያወግዙ አስታውቀዋል። ከዚህ ቀደም በወልቂጤና አካባቢዋ [...]
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደስልጣን ከመጡ በኋላ ለታየው መልካም ጅማሮ የእውቅናና የምስጋና የድጋፍ ሰልፍ ዛሬ በወልቂጤ ተካሄደ። የዘርማ እና የአርቲ ወጣቶች ባስተባበሩት በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከጉራጌ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የዞኑ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ጎን እንደሚቆሙና በአዲስ አበባ የድጋፍ ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ ጥቃትም እንደሚያወግዙ አስታውቀዋል። ከዚህ ቀደም በወልቂጤና አካባቢዋ [...]
KALITIPRESS.COM
በወልቂጤ ከተማ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደስልጣን ከመጡ በኋላ ለታየው መልካም ጅማሮ የእውቅናና የምስጋና የድጋፍ ሰልፍ ዛሬ በወልቂጤ ተካሄደ። የዘርማ እና የአርቲ ወጣቶች ባስተባበሩት በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከጉራጌ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የዞኑ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ጎን እንደሚቆሙና በአዲስ አበባ የድጋፍ ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ ጥቃትም እንደሚያወግዙ አስታውቀዋል። ከዚህ ቀደም በወልቂጤና አካባቢዋ ተከስቶ የነበ
0 Comments 0 Shares